Addis Ketema Subcity Administration/ Head/
Addis Ketema Subcity Administration /Head/:
m/s Ayida Awol:

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ሠላም፣ ፀጥታና መልካም አስተዳደር የሰፈነባት፣ የነዋሪዎቿን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጥቅሞችና ፍላጎቶችን የምታሟላ እንድትሆን በአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት፣ ፍትሐዊና ቅልጥፍና የክ/ከተማችን ነዋሪ እርካታ በማሳደግ፤ የከተማችን ልማት ፈጣን፣ ዘላቂና የተቀናጀ እንዲሆን በመሪ ፕላን እንዲመራ በማድረግ፤ በከተማችን እየተካሄደ ያለውን የለውጥ እንቅስቃሴ በነቃ የህዝብ ተሳትፎ እንዲረጋገጥ በማድረግ፤ የዜጎች መብትና የህግ የበላይነት የተረጋገጠበት የፍትህ ሥርዓት በማስፈን የሁሉንም የልማት ኃይሎች እና አጋሮች በተቀናጀ መልኩ በመጠቀም የፈጣን ልማት ቀጣይነትና የሕዝቡን ፍትሀዊ ተጠቃሚነት በላቀ ደረጃ ማረጋገጥ ነው፡፡
Teams under the sector:
,
The main objective of the innvation...
iconThe main objective of the innovation...
icon,
The main objective of the innovation...
icon.
The main objective of the innovation...
icon